ስፖርት | Deutsche Welle

የሐምሌ 15 ቀን፣ 2016 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

ኢትዮጵያውያን አንጋፋ አትሌቶች የ21ኛው ክፍለ ዘመን ምርጥ አትሌቶች በሚል ስማቸው በዓለም መድረክ ጎልቶ ተጠርቷል ። የፓሪስ ኦሎምፒክ ሊጀመር አራት ቀናት ብቻ ቀርተውታል ። ከፀጥታ ጥበቃው አንስቶ ፓሪስ ዛሬ ምን ትመስላለች? አትሌት ቀነኒሳ በቀለ የ21ኛው ክፍለ ዘመን ምርጥ አፍሪቃዊ ስፖርተኛ ተባለ ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW