የዓለም ዜና

የሐምሌ 18 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

50 የሚሆኑ የፓለቲካ ፓርቲዎች መንግሥት በነፍጥ ከሚፋለሙ ኃይላት ጋር ወደ ድርድር እንዲገባ ጠየቁ።
ትናንት ሌሊት ጋምቤላ ከተማ የጣለው ከባድ ዝናብ በንብረት ላይ ጉዳት ማድረሱን የከተማዋ ነዋሪዎች አመለከቱ።
ከሀገራቸው ጦርነት ሸሽተው ተሰድደው የነበሩ ሱዳናውያን ወደ ሀገራቸው መመለስ ቢጀምሩም ውጊያው አለማባራቱን የተመድ አመለከተ።
ፈረንሳይ ለፍልስጤም ግዛት እውቅና ልትሰጥ መዘጋጀቷ ከእስራኤል እና የእስራኤል ደጋፊዎች ከፍተኛ ቁጣና ትችት አስከተለ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW