DW amharic-የዛሬው የዓለም ዜና ጥንቅር፤ በአማራ ክልል በ2016/17 ዓም በግብርናው ዘርፍ ከፍተኛ ምርት ተገኝቷል መባሉ-የጋዛ ሰብዓዊ ቀውስ እንዲያቆም ሶስት የአውሮፓ ሀገራት መጠየቃቸው- ትራምፕ አውሮፓ በስደት ላይ ጠንካራ ርምጃ እንድትወስድ ማሳሰባቸው-በዩክሬን እውነተኛ የሰላም ድርድር ማድረግ የምዕራቡ ዓለም 'እውነተኛ አጀንዳ' ሆኖ አያውቅም ስትል ሩሲያ መግለጿን-ቻይና በሰው ሰራሽ አስተውሎት ደንብ ላይ ዓለም አቀፍ 'ስምምነት' እንዲደረግ መጠየቋ-«ኩራት»ወይም በእንግሊዝኛ አጠራሩ «ፕራይድ» እየተባለ የሚጠራው የግብረ ሰዶማውያን ዓመታዊ ፌስቲባል ዛሬ በበርሊን መጀመሩን የሚያስቃኙ ዘገባዎችን አካቷል።