ዜና መጽሔት ጥንቅር፤
1, "ጦርነት ያብቃ፣ ሠላምና ዲሞክራሲ ይስፈን" ሲል መግለጫ ያወጣዉ የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓረቲዎቸ ጥምረት
2, በትግራይ ደቡባዊ ዞን የቀጠለዉ ተቃዉሞ
3, ሶማሌ ክልል በሞያሌና ሌሎች አከባቢዎች ላይ ያወጣው አዲስ መዋቅር የገጠመው ተቃውሞ
እንዲሁም «በመንግስትና በፋኖ ሀይሎች መካከል የሚካሄደዉ ጦርነት ጭንቀት ዉስጥ ከቶናል» ሲሉ የተናገሩት በመጠለያ የሚኖሩ ተፈናቃዮች ጉዳይ የተሰኙ ርዕሶችን በስፋት እንዳስሳለን።