የዓለም ዜና

የሐምሌ 22 ቀን 2018 የዓለም ዜና


Listen Later

-ሳዑዲ አረቢያ «ሐሺሽ ይዘዉ ተገኝተዋል» በሚል የወነጀለቻቸዉን አምስት ኢትዮጵያዉያን ሥደተኞችን በሞት ቀጣች።ሑዩማን ራይትስ ዋች እንዳስታወቀዉ ሳዑዲ አረቢያ የግሪጎሪያኑ 2026 ከባተ ካለፈዉ ጥር ወዲሕ በተመሳሳይ ወንጀል ተሳትፈዋል ያለቻቸዉን 17 ኢትዮጵያዉያንን ያለ ተገቢ የፍርድ ሒደት በሞት ቀጥታለች።----የተለያዩ የወንጀል መረቦች «ሥራ ታገኛላችሁ» በሚል ከየሐገሩ እያስኮበለሉ በየማጭበርበሪያ ማዕከላቱ የሚሰቃዩና የሚያሰሯቸዉ ሰዎች ብዛት በመቶ ሺሕ ሊቆጠር እንደሚችል የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስታወቀ።---ዩናይትድ ስቴትስ ከኢራን ጋር በገጠመችዉ ጦርነት ሳዑዲ አረቢያም ቀስ በቀስ እየተዘፈቀችበት ነዉ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW