የዓለም ዜና

የሐምሌ 23 ቀን 2017 የዓለም ዜና


Listen Later

-የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ምክር ቤት ክልሉ ከኦሮሚያ ክልል ጋር በይገባኛል የሚወዛገብባቸዉን አካባቢዎች ይዞታ በተመለከተ በቅርቡ ያሳለፈዉ ዉሳኔ የኦሮሚያ ክልል ነዋሪዎችና የፖለቲካ ፓርቲን ተቃዉሞ ቀስቅሷል። ---የሱዳን ተፋላሚ ኃይላትን ለማደራደር ታስቦ የነበረ የአራት ሐገራት የሚኒስትሮች ስብሰባ በግብፅና በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ልዩነት ምክንያት ተሰረዘ።--በረሐብ ለሚሳቃየዉ የጋዛ ሕዝብ የሰብአዊ ርዳታ የጫኑ ከ200 በላይ ካሚዮኖች ዛሬ ከተቀረዉ ዓለም ወደ ተቆራረጠችዉ የፍልስጤሞች ግዛት ገቡ።የአዉሮጳ መንግስታት ደግሞ ለጋዛ ፍልስጤማዉያን ከየር ሰብአዊ ርዳታ ለመጣል እየተዘጋጁ ነዉ።የዜናዉ መልዕክት የእስካሁኑ ነበር።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW