ስፖርት | Deutsche Welle

የሐምሌ 24 ቀን 2015 ዓ/ም የስፖርት ዝግጅት


Listen Later

የኢትዮጵያ ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን ወደ አሜሪካ ተጉዟል። በሴካፋ የእግር ኳስ ውድድር እየተሳተፈ የሚገኘው ከ18 ዓመት በታች የሴቶች ብሄራዊ ቡድን ከሁለት ተከታታይ ሽንፈት በኋላ የቡሩንዲ አቻውን ማሸነፍ ችሏል። በ 2023 የሴቶች ዓለም ዋንጫ ወደ ጥሎ ማለፍ የተሸጋገሩ ሃገራት እየተለዩ ናቸው።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW