የዓለም ዜና

የሐምሌ 24 ቀን 2016 ዓ/ም የዓለም ዜና


Listen Later

DW Amharic
-በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ የሟቾችን አስክሬን የማፈላለጉ ሥራ ማብቃቱን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት አስታወቀ ፡፡-የትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደር የህወሃት አመራሮችን ኮነነ። ጊዚያዊ አስተዳደሩ የህዝባዊ ወያነ ሀርነት ትግራይ /ህወሓት/ አመራሮችን የኮነነው፤ በሙስና እና በተደራጀ የማዕድን የመሬት ዘረፋ ፣ በመሳሪያ ንግድ እና በህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ነው።-የሱዳን ወታደራዊ መሪ ጄኔራል አብደል ፋታህ አል-ቡርሃን የግድያ ሙከራ ተፈጸመባቸው።-የሃማስ መሪ እስማኤል ሃኒዬህ ኢራን ውስጥ ከጠባቂያቸው ጋር ተገደሉ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW