ስፖርት | Deutsche Welle

የሐምሌ 25 ቀን፣ 2014 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

የኦሬገኑ ድል በኮሎምቢያ ካሌም ይደገም ይኾን? እድሜያቸው ከ20 ዓመት በታች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ምሽቱን ይፎካከራሉ። የእንግሊዝ ብሔራዊ የሴቶች የእግር ኳስ ቡድን የጀርመን አቻውን ባለቀ ሰአት ድል አድርጎ ታሪክ አስመዝግቧል። ሊቨርፑል በኮሙኒቲ ሺልድ የፍጻሜ ግጥሚያ ማንቸስተር ሲቲን ቅዳሜ ድል አድርጎ የፕሬሚየር ሊግ ቁጭቱን ተወጥቶበታል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW