ስፖርት | Deutsche Welle

የሐምሌ 27 ቀን፣ 2012 ዓ.ም ስፖርት ዘገባ


Listen Later

የጀርመን ቡድኖች ወደ ሩብ ፍጻሜ እና ግማሽ ፍጻሜ ለማለፍ የሚጠብቃቸውን ውድድር ለማካሔድ ዝግጅቶቻቸውን አጠናቀዋል። የጣሊያን ሴሪኣ ትናንት ተጠናቋል፤ ጁቬንቱስ የዋንጫው ባለቤት ኾኗል። በፎርሙላ አንድ የመኪና ሽቅድምድም የተሽከርካሪው ጎማ የፈነዳበት ሌዊስ ሐሚልተን ማሸነፍ ችሏል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW