የዜና መጽሔት ጥንቅራችን "በግጭት ዐውድ የተባባሰ የሰብዓዊ መብት ጥሰት አለ" አለ ሲል የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ማስታወቁ፤ የኦሮሞ ልሂቃን ጥሪ እና የኦነግ መግለጫ ፣ የሰላም ስምምነቶች እስኪፈፅሙ የትግራይ ሠራዊት ወታደራዊ ቁመናውን ጠብቆ እንደሚቆይ መነገሩ፣ ከትግራይ የተፈናቀሉ የአማራ ክልል ተወላጆች ሮሮ ፣እንዲሁም ለምሥራቅ አፍሪቃ ማህበረሰብ አካላት ተደራሽ የሆነ ሁሉን አቀፍ መርሃ ግብር በዋሽንግተን ዲሲ ፤ የተሰኙ ርዕሶችን በስፋት ይዳስሳል