ዜና መጽሔት

የሐምሌ 28 ቀን 2017 ዓም የዜና መጽሔት


Listen Later

የዜና መጽሔት ጥንቅራችን "በግጭት ዐውድ የተባባሰ የሰብዓዊ መብት ጥሰት አለ" አለ ሲል የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ማስታወቁ፤ የኦሮሞ ልሂቃን ጥሪ እና የኦነግ መግለጫ ፣ የሰላም ስምምነቶች እስኪፈፅሙ የትግራይ ሠራዊት ወታደራዊ ቁመናውን ጠብቆ እንደሚቆይ መነገሩ፣ ከትግራይ የተፈናቀሉ የአማራ ክልል ተወላጆች ሮሮ ፣እንዲሁም ለምሥራቅ አፍሪቃ ማህበረሰብ አካላት ተደራሽ የሆነ ሁሉን አቀፍ መርሃ ግብር በዋሽንግተን ዲሲ ፤ የተሰኙ ርዕሶችን በስፋት ይዳስሳል
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW