ስፖርት | Deutsche Welle

የሐምሌ 29 ቀን፣ 2016 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

የፓሪስ ኦሎምፒክ ቀጥሏል ። በዐሥር ሺህ ሜትር የወንዶች ፉክክር የብር ሜዳሊያ ያገኘችው ኢትዮጵያ በሴቶቹ አምስት ሺህ እና ስምንት መቶ ሜትር ፉክክር ምሽቱን ተጨማሪ ሜዳሊያ ትጠብቃለች ። ኖቫክ ጄኮቪች በሜዳ ቴኒስ ድል ተቀዳጅቷል ። በፓሪስ ኦሎምፒክ ትሪያትሎን የተሳተፉ አትሌቶች ከወንዙ ጋ በተገናኛ ለሕመም መዳረጋቸው ተዘቧል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW