የዓለም ዜና

የሐምሌ 29 ቀን 2017 የዓለም ዜና


Listen Later

-ኢትዮጵያዉያን በሕገ-ወጥ መስመሮች ወደ ዉጪ እንዳይጓዙ በዤኔቭ የኢትዮጵያ ኤምባሲ መከረ።ኤምባሲዉ ባለፈዉ ዕሁድ የአደን ባሕረ ሰላጤን ለማቋረጥ ሲሞክሩ 76 ኢትዮጵያዉያን ስደተኞች በመሞታቸዉ ሐዘኑን ገልጧልም።--ሩዋንዳ ከዩናይትድ ስቴትስ የሚባረሩ 250 ስደተኞችን ልትቀበል ነዉ።የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት የዶናልድ ትራምፕ መስተዳድር «ሕገ ወጥ» እና «የመጥፎዎች መጥፎ» የሚላቸዉን ስደተኞች ወደ ሶስተኛ ሐገራት እያባረረ ነዉ።--የእስራኤል ጠቅላይ ሚንስትር የቢኒያሚን ኔታንያሁ መንግሥት ጋዛ ዉስጥ የከፈተዉን ጦርነት ለማጠናከርና ጋዛን ሙሉ በሙሉ ለመግዛት አቅዷል መባሉን የተለያዩ የእስራኤል የቀድሞ ባለሥልጣናት ተቃወሙት።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW