የዓለም ዜና

የሐምሌ 30 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን በጃራ የሀገር ውስጥ መጠለያ ጣቢያ ንፋስ ቀላቅሎ በጣለ ዝናብ 28 ሰዎች መጎዳታቸው፤ የተፈናቃዮቹ መጠለያም መውደሙ ተነገረ።
የተመድ እስራኤል በጋዛ የምታካሂደውን ዘመቻ ማስፋፋቷ ለበርካቶች እልቂት ምክንያት ሊሆን ይችላል ሲል አስጠነቀቀ። የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ሀገራቸው ጋዛ ውስጥ ሃማስን ሙሉ ለሙሉ ማሸነፍ ይኖርባታል እያሉ ነው።
ወደ ሞስኮ የተጓዙት የአሜሪካው ፕሬዝደንት ልዑክ ስቲቭ ዊትኮፍ ከሩሲያው ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ለሰዓታት መነጋራቸው ተገለጸ።
የጀርመን ካቢኔ በሕገ-ወጥ ሥራ ላይ መሰማራትና ሕገወጥ የገንዘብ ውዝውርን ለመቆጣጠር የሚያስችል ረቂቅ ሕግ ዛሬ አፀደቀ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW