ስፖርት | Deutsche Welle

የሐምሌ 4 ቀን 2014 ዓ/ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

በፈረንሳይ ፓሪስ ሲካሄድ በሰነበተው የዓለም የታዳጊዎች የእግር ኳስ ውድድር ላይ የተሳተፉ እና ኑሯቸውን በፈረንሳይ ያደረጉ ኢትዮጵያውያን ሀገራቸውን ወክለው ባደረጉት ውድድር እስከ ሩብ ፍጻሜ ድረስ መጓዝ ችለዋል። በውድድሩ ላይ በቀጥታ ከኢትዮጵያ የተወከሉ ታዳጊዎች በአንዳንድ ችግሮች ምክንያት መሳተፍ አለመቻለቸው ተገልጿል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW