የሐምሌ 5 ቀን 2017 ዓ.ም የዓለም ዜና
በሲዳማ ክልል የሀዋሳ ዙሪያ ወረዳ ነዋሪዎች ለተቃውሞ አደባባይ ወጡ ፡፡
በኳታር አሸማጋይነት በእስራኤልና ሐማስ መካከል እየተካሄደ የነበረው ቀጥታዊ ያልሆነ የተኩስ አቁም ድርድር «በእስራኤል ተደራዳሪዎች እንቅፋት እየገጠመው ነው» ሲል ሐማስ ወቀሰ።
ሩስያ ሌሊቱን ለዛሬ ቅዳሜ አጥቢያ በዩክሬይን ላይ ፈጸመችው በተባለ የድሮንና የሚሳይል ጥቃቶች ቢያንስ 2 ሰዎች መገደላቸውንና 14 መቁሰላቸውን ክዬቭ አስታወቀች።