የዓለም ዜና

የሐምሌ 7 ቀን 2016 የዓለም ዜና


Listen Later

በዶናልድ ትራምፕ ላይ ተኩስ የከፈተው ተጠርጣሪ ተሽከርካሪ ውስጥ ፈንጂዎች መገኘታቸውን የአሜሪካ መገናኛ ብዙኃን ዘገቡ። ከግድያ ሙከራ ያመለጡት ትራምፕ አሜሪካውያን በጋራ እንዲቆሙ ጥሪ ሲያቀርቡ ፕሬዝደንት ጆ ባይደን በተፎካካሪያቸው ላይ የተሞከረውን ግድያ አውግዘዋል። እስራኤል በማዕከላዊ ጋዛ በሚገኝ ትምህርት ቤት ላይ ዛሬ እሁድ በፈጸመችው ጥቃት በርካታ ፍልስጤማውያን መገደላቸውን የጋዛ የጤና ሚኒስቴር ባለሥልጣናት አስታወቁ። በጀርመን ባደን ቩተንበርግ ግዛት በምትገኘው ላውትሊንገን ከተማ አንድ ግለሰብ ሁለት ሰዎች ገድሎ ራሱን አጠፋ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW