ዜና መጽሔት

የሐምሌ 7 ቀን 2017 ዓ.ም. የዜና መጽሔት


Listen Later

-የተጠናቀቀው በጀት ዓመት ኢትዮጵያ "በዲፕሎማሲው መስክ ውጤታማ የሥራ ስኬት ያስመዘገበችበት" እንደነበር የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለጹ
- በትግራይ የግብርና ምርት ለማሳደግ ጥረቶች እየተደረጉ ቢሆንም ማዳበርያ ጨምሮ የግብርና ስራ ግብአቶች ወደ ገበሬ ለማድረስ የነዳጅ እጥረት ፈተና ሆንዋል መባሉ።
-የቀይ ባሕር አፋር በኢትዮጵያ ያካሄደው ሕዝባዊ ጉባኤ እና
ዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ፔትሪየት የተባለዉን የአየር መከላከያ ስርዓት ለዩክሬን እንደምትልክ መናገራቸዉ ዜና መጽሔት የሚያስተነትናቸቸው ናቸዉ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW