ስፖርት | Deutsche Welle

የሐምሌ 8 ቀን፣ 2016 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

«ሦስቱ አናብስት» ትናንት የቀያዮቹ አጥርን መስበር አቅቷቸው ጥርስ አልባ ሆነው አምሽተዋል ። የ37 ዓመቱ አጥቂ ሊዮኔል ሜሲ በተጎዳበት የደቡብ አሜሪካው ኮፓ አሜሪካ ፍጻሜ ግጥሚያ አርጀንቲና ኮሎምቢያን አሸነንፋ ዋንጫ ወሰደች ። ከሁለት ሳምንት በታች በቀረው የፓሪስ ኦሎምፒክ የምርጫ ጉዳይ ከኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሰልጣኞች ቅሬታ ተሰምቷል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW