*በኢትዮጵያ የአውሮጳ ኅብረትን ጨምሮ የቡድን 7 ሃገራት ልዑካን የፕሪቶሪያ የተኩስ ማቆም ስምምነት የአተገባበር ሥራዎችን ለመደገፍ ቁርጠኛነታቸውን ገለጡ ።
*የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የሆኑት የአቶ ክርስትያን ታደለ ያለመከሰስ መብት ተነሳ ። አቶ ክርስቲያን በምክር ቤት ያሰሙ በነበረው ፍርሐት አልባ ንግግራቸው ይታወቃሉ ።
*300 ቶን ርዳታ የጫነች ሁለተኛ መርከብ ከቆጵሮስ ወደ ጋዛ ለመቅዘፍ መዘጋጀቷ ተገለጠ ።
*በኔዘርላንድ ስደተኞች እና የእስልምና እምነት ተከታዮች ጠል ፓርቲ መሪ ሄርት ቪልደርስ ቀጣዩ ጠቅላይ ሚንስትር የመሆን ሕልማቸው መከነ ። እና ሌሎችም፦