አርዕስተ ዜና፦ መቐለ፥ ትግራይ ክልል «በእሥር ላይ ናቸው» የተባሉ የመከላከያ ሠራዊት አባላት፥ መቂ፤ የፖለቲከኛ ቤቴ ኡርጌሳ ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ፤ ጄኔቫ፥የሱዳን የእርስ በእርስ ጦርነት እንዲያከትም ተመድ ጥሪ አስተላለፈ፤ ጋዛ፥ የፍልስጤሙ ታጣቂ ቡድን ሐማስ መሪ ሦስት ልጆች ተገደሉ፤ ኪዬቭ፥ ሩስያ የዩክሬን የኃይል ማመንጫዎችን በሚሳይሎች ደበደበች፤ ኢዝላማባድ፥ ፓኪስታን ለኢድ በዓል ሲጓዙ የነበሩ መንገደኞች አውቶቡስ ተገልብጦ 17 ሞቱ