DW Amharic- ህወሃት የትግራይ ግዚያዊ አስተዳደርን በአዳዲስ ተሿሚዎች ለመቀየር ውይይት እንደሚጀምር ማስታወቁ- ሶማሊያ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሀገሪቱ የሚያደርገውን በረራ እንደምታግድ መግለጿ- በአማራ ክልል ሁለት ዞኖች የመሬት መንሸራተት በሰብልና በመኖሪያ ቤቶች ላይ ጉዳት ማድረሱ- የኬንያ ፖሊስ ከ40 በላይ ሴቶችን በመግደል ከዕስር ያመለጠ አንድ ተጠርጣሪን ለጠቆመ የገንዘብ ወሮታ እንደሚከፍል ማስታወቁ-ታሊባን የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብቶች ልዩ ዘጋቢን ወደ አፍጋኒስታን እንዳይገቡ ማገዱ