የዓለም ዜና

የሐሙስ ታኅሣሥ 10 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የዓለም ዜና


Listen Later

*ባለፈው ሰኞ በመቅረዝ ጠቅላላ ሆስፒታል የቅድመ ካንሰር ምርመራ የተደረገላቸውና በእሥር ላይ ያሉት አቶ ክርስትያን ታደለ እና አቶ ዮሐንስ ቧያለው ዛሬም ሆስፒታል ሳይወሰዱ መቅረታቸው ተነገረ ።
*በዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል የሚመራው ሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት) ቡድን «አዲስ» ያለውን የትግል አቅጣጫ እንደሚከተል ዐሳወቀ ።
*በውጭ አገራት የርዳታ ተግባር ላይ ተሰማርተው የነበሩ ከ280 በላይ ሠራተኞች ባለፉት 12 ወራት ውስጥ ብቻ መገደላቸው ተገለጠ ።
*ጀርመን ውስጥ ከማኅበረሰቡ ጋር ያልተዋሐዱ ሶሪያውያን ሊባረሩ ይገባል ሲሉ አንድ ከፍተኛ ፖለቲከኛ ተናገሩ ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW