የዓለም ዜና

የሐሙስ ታኅሣሥ 3 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የዓለም ዜና


Listen Later

*በቱርክ ፕሬዝዳንት ረቺብ ጣይብ ኤርዶኻን አሸማጋይነት አንካራ ውስጥኢትዮጵያ እና ሶማሊያ በመካከላቸው የተፈጠረውን ውዝግብ ለለመፍታት «ቴክኒካዊ ውይይት» ለማድረግ መስማማታቸው ተገለጠ ።
*ከአንድ ዓመት የእስር ጊዜ በኋላ ባለፈው ሳምንት የተለቀቁት የቀድሞ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታዬ ደንደዓ ዛሬ ለመጀመሪያ ጊዜ ከማረሚያ ቤት ውጪ በራሳቸው ፍርድ ቤት ቀረቡ ።
*የራስ ገዟ ሶማሊላንድ አዲስ ፕሬዚደንት አብዲራሕማን ሞሐመድ አብዱላሂ ዛሬ ሀርጌሳ ውስጥ ቃለ መሐላ ፈጸሙ ።
*ሣዑዲ ዓረቢያ እንደ ጎርጎሪዮስ አቆጣጠር በ2034 የዓለም ዋንጫን ለማስተናገድ ተመረጠች ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW