የዓለም ዜና

የሐሙስ ታኅሣሥ 9 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና


Listen Later

ጋምቤላ፥ ከፖሊስ አዛዥ ግድያ በኋላ በከተማዪቱ ሥጋቱ እንዳየለ ነው፤ አጣዬ፥ የአማራና ኦሮሞ ማኅበረሰብ ሰላም በማውረድ በጋር ማረስና መሥራት ጀመሩ፤ ዋጋዱጉ፥ቡርኪና ፋሶ በቁጥጥር ስር አውላቸው የነበሩ 11 የናይጄሪያ አየር ኃይል አባላትን ለቀቀች፤ ዋሽንግተን፥ የአሜሪካ ባለሥልጣናት በደቡብ አፍሪቃ መታሰራቸውን የአገሪቱ ውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት አወገዘ፤ ብራስልስ፥ በአውሮጳ ኅብረት ጉባኤ የታገደው የሩስያ ሐብት ዋነኛው አጀንዳ ነው፤ ኪዬቭ፥ በጎርጎሪዮሱ 2026 እስከ 50 ቢሊዮን ዩሮ የበጀት ክፍተት እንዳለባት ዐሳወቀች
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW