የዓለም ዜና

የሐሙስ ጥር 14 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና


Listen Later

ዳቮስ፥ ዶናልድ ትራምፕ ኢትዮጵያና ግብፅን ለመሸምግል ማቀዳቸዉን ዐሳወቁ፤ አዲስ አበባ፥ የጀርመን ዉጪ ጉዳይ ሚንስትር ከኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ጋር ተነጋገሩ፤ ካርቱም፥ የሱዳን ጦርነት በአገሪቱ የትምህርት ቀውስ መፍጠሩን ለጋሾች ዐሳወቁ፤ ዳቮስ፥ «የዓለም ሥርዓት ትንፋሽ በሚያሳጣ መልኩ እየተሰነጣጠቀ ነው»፦ ፍሬድሪሽ ሜርትስ፤ ቤርሊን፥ ጀርመን በአገር ስለላ ተሳተፉ ያለቻቸውን አንድ የሩስያ ዲፕሎማት ከአገር አባረረች፤ አንካራ፥ የቱርክ እና የኢራን ፕሬዚደንቶች ስለ ወቅታዊ ጉዳይ በስልክ ተወያዩ
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW