የዓለም ዜና

የሐሙስ ጥር 15 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

የሐሙስ ጥር 15 ቀን 2017 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሥልጤ ዞን ሁልባራግ ወረዳ ሌፎ በተባለ አካባቢ ዛሬ ረፋድ በደረሰ የመኪና አደጋ የ8 ሰዎች ህይወት አለፈ ፡፡
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከዚህ ቀደም ወደ ዩናይትድ ስቴትስ እንዲገቡ የተፈቀደላቸውን ጨምሮ ሌሎች ስደተኞችም ወደ አሜሪካን እንዳይገቡ ያስተላለፉት ትዕዛዝ ከፊታችን ሰኞ አንስቶ ተግባራዊ ይሆናል።
ሱዳን ውስጥ በደቡብ ሱዳናውያን ላይ ተፈጽሟል ስለተባለው ግድያ በማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች የወጡ ቪድዮዎች ብጥብጥና የበቀል ጥቃት ካስከተሉ በኋላ የደቡብ ሱዳን ባለሥልጣናት ማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎችን አገዱ
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW