በዛሬው መጽሔታችን አምስት ርዕሰ ጉዳዮችን በትንታኔ እናስደምጣለን ፤ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በወቅታዊ ሁኔታ ላይ የሰጠው መግለጫ ፤ በኦሮሚያ ክልል የታጣቂዎች ለሰላም መመለስ እና የነዋሪዎች አስተያየት ፤ በትግራይ ክልል የቀጠለው እና አወዛጋቢ ሹመቶች እና የነዋሪዎች አስተያየት፤ የአካል ጉዳተኞች ተግዳሮት እና ተስፋ እንዲሁም የፕሬዚዳንት ጆ ባይደን የአንጎላ ጉብኝት እና አንድምታው የተመለከቱ ዘገባዎች በትንታኔ ይደመጣሉ።