የዓለም ዜና

የሐሙስ የካቲት 13 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የዓለም ዜና


Listen Later

*ሰሞኑን ጋምቤላ ክልል፤ ኑዌር ዞን ውስጥ የተከሰተው በሽታ ኮሌራ መሆኑን የክልሉ ጤና ጽ/ቤት ዐሳወቀ ። እስከ ትናንት ምሽት ድረስ በጤና ባለሞያዎች የተረጋገጠ የኮሌራ በሽተኞች ቁጠር 192 መድረሱ ተገልጧል ።
*ፈረንሣይ የመጨረሻ የጦር ሠፈሯን ለለኮት ዲቯር ዛሬ አስረከበች ። ይህም ፈረንሣይ ለዐሥርተ ዓመታት በምዕራብ አፍሪቃዊቷ አገር የነበራትን ወታደራዊ ይዞታ ሙሉ ለሙሉ እንዲያከትም የሚያደርግ ነው ተብሏል ።
*ሐማስ በመስከረም 26ቱ ድንገተኛ ጥቃት እሥራኤል ውስጥ ካገታቸው 250 ሰዎች መካከል ሕይወታቸው ያለፉ ሦስት የቤተሰብ አባላትን እና የአንድ አዛውንትን አስክሬን ዛሬ አስረከበ ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW