ቀዳሚውን የዓለም ዜናውን በሚከተለው የዜና መጽሔት ዝግጅታችን ፤
የኢትዮጵያ የጦር መሳሪያ ምርት ፤ 4 የፖለቲካ ፓርቲዎች ኦነግና ኦፌኮ በኦሮምያ የሽግግር መንግስት እንዲመሰረት ያቀረቡትን ምክረ ሃሳብ መቃወማቸው። «በአማራ ክልል በአሽከርካሪዎች ላይ የሚደርስ እገታና ሞት ጨምራል»ሲሉ አሽከርካሪዎች ማናገራቸው ፣ በአማራ ክልል የመልሶ ግንባታዎች መጓተት እንዲሁም የአዲሱ የትግራይ ጊዜያዊ ምክር ቤት አባላት ፤በተሰኙ ርዕሶች ስር የተጠናቀሩ ዘገባዎችን አካቷል ።