የአፍሪቃ ኅብረት የፕሪቶሪያ ስምምነት አፈጻጸም ግምገማ መጀመሩ ተገለጠ፤ በጦርነቱ 16 ቢሊዮን ብር የሚጠጋ ንብረት መውደሙ ተገለጠ ፤ በኢትዮጵያ የመገናኛ ብዙኃን ነፃነት ማሽቆልቆሉ «አሳሳቢ ነው» ተባለ፤ አአ፥ኢትዮጵያ ለስደተኞች አካታች የዲጂታል መታወቂያ ሥርዓት መዘርጋቷን ገለጠች፤ ሮም፥ ከተጨናነቀች የእንጨት ጀልባ ከተረፉ ስደተኞች የ17 ዓመት አዳጊ ሞተ፤ ማኒላ፥ በሁቲ ዓማጺያን በሚሳይል ከተመታችው መርከብ ሦስት ሠራተኞች ሞቱ፤ ቤርሊን፥ «የዶይቸ ባን» የባቡር እና የሉፍታንዛ አየር መንገድ ሠራተተኞች የሥራ ማቆም አድማ መቱ ።