የዓለም ዜና

የሕዳር 11 ቀን 2018 የዓለም ዜና


Listen Later

-የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ)ና የኦሮሞ ፌደራሊስ ኮንግረሰ (ኦፌኮ) በኦሮሚያ ክልል ያለዉን የፀጥታ፣ የሕግና ሥርዓት መደፍረስና መፋለሥ ለማቃለል ከክልሉ መሪዎች ጋር መነጋገር እንደሚሹ አስታወቁ።---የጀርመን መንግሥት ለአፍሪቃ ሕብረት አጀንዳ 2063 መርሐ-ግብር ማስፈፀሚያ ተጨማሪ 88 ሚሊዮን ዩሮ ለመርዳት ቃል ገባ።ተጨማሪዉ ገንዘብ አፍሪቃ ዉስጥ ዘላቂ ልማትን፣የአ,ረንጓዴ ኃይልን፣ሠላምና ፀጥታ ለማጠናከርና ለ,ጤና አገልግሎት እንደሚዉል በአዲስ አበባ የጀርመን ኤምባሲ አስታዉቋል።---ሕንድና ፓኪስታን ባለፈዉ ግንቦት የገጠሙት ዉጊያ የፈረንሳይና የቻይናን የጦር መሳሪያ ጥራትና አቅም ለመፈተሽ የዋለ እንደነበር ተነገረ
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW