ዜና መጽሔት

የሕዳር 12 ቀን 2017 የዜና መጽሔት


Listen Later

በትግራይ 75 ሺህ የቀድሞ ተዋጊዎች ወደ ማሕበረሰቡ ለመቀላቀል ትጥቃቸው ፈትተው ወደ ስልጠና ማዕከላት የሚገቡበት መረሃ ግብር ዛሬ ተጀመረ።ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ረቂቅ ማሻሻያ አዋጅ ውድቅ እንዲደረግ ተጠየቀ።በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ አከባቢዎች በንጹሃን ላይ ይፈጸማል ያለው ጥቃት እንዲቆም የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ጠየቀ። ሀዋሳ በህጋዊ ማደያዎች ነዳጅ ማግኘት ሲበዛ አዳጋች ነው፡፡ በከተማው የነዳጅ አቅርቦት የለም ፡፡
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW