የዓለም ዜና

የሕዳር 20 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና


Listen Later

• የአፍሪቃ ህብረት ጊኒ ቢሳዎን ከህብረቱ አባልነት አገደ።
• የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የቬንዙዌላ አየር ክልል መዘጋቱን አስታወቁ።
• የአሜሪካ የዜግነት እና የስደተኞች አገልግሎት ለሁሉም የተገን ጥያቄ ውሳኔ መስጠት ማቆሙን አስታወቀ።
• የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ ተደራዳሪዎቻቸው ከሩስያ ጋር የሚደረገውን ጦርነት ለማብቃት ዛሬ ወደ ዋሽንግተን መጓዛቸውን አስታወቁ።
• ሩሲያ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቱን ሂውማን ራይትስ ዎችን አገደች
• ተመራማሪዎች ኢትዮጵያ አፋር ክልል ውስጥ የተገኘው «የቡርተሌ እግር » ለተባለው የቅድመ የሰው ልጅ ቅሪተ አካል እንቆቅልሽ መልስ አገኙ ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW