ስፖርት | Deutsche Welle

የሆሮጉድሩ ተፈናቃዮች ሮሮ


Listen Later

ከኦሮሚያ ክልል፤ ሆሮ ጉደሩ ወለጋ ዞን አሙሩ ወረዳ ገጠራማ ስፋራዎች በፀጥታ ችግር የተነሳ ከ2 ዓመት በፊት ተፈናቅለው አጋምሳ ከተማ የሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎች ሰብአዊ ድጋፍ ባለማግኘታችን ለችግር ተጋለጥን አሉ ። ሻምቡ ከተማ ተጠልለው የነበሩ ዜጎችም ነሔሴ 24 ቀን፣ 2015 ዓ.ም ወደ ወረዳው ቢመለሱም ድጋፍ አለማግኘታቸውን ዐስታውቀዋል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW