ዜና መጽሔት

የጀርመን ምርጫ እጩዎች ክርክር


Listen Later

የጀርመን ምርጫ ሊካሔድ አስራ ሁለት ቀናት ብቻ ቀርተውታል። መስከረም 26 በሚካሔደው ምርጫ ለ16 አመታት ጀርመንን የመሩት መራሒተ-መንግሥት አንጌላ ሜርክልን የሚተካው ፖለቲከኛው ይታወቃል። ከሶሻል ዴሞክራቶቹ ኦላፍ ሾልዝ፣ ከክርስቲያን ዴሞክራቶች ኅብረት አርሚን ላሼት እንዲሁም ከግሪን ፓርቲ አናሌና ቤርቦክ ባለፈው እሁድ ክርክር አድርገዋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW