ስፖርት | Deutsche Welle

የጀርመንና የፈረንሳይ ግጥምያ  1 - 0 ተጠናቀቀ


Listen Later

የጀርመን ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን ከዓለም እግር ኳስ አሸናፊ ከሆነዉ ከፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን ጋር ባደረገዉ የመጀመርያ የአዉሮጳ ሻንፒዮና ግጥምያ አልቀናዉም። ምንም እንኳ ቡድኑ ጥሩ የጨዋታ ብቃትን ቢያሳይም፤አምስት ቁጥርን ለብሶ በተከላካይ ቦታ ላይ ይጫወት የነበረዉ ማትስ ሁምልስ በራሱ ግብ ላይ አንድ አስቆጥሮአል። ጨዋታዉ 1-0 ተጠናቆአል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW