ስፖርት | Deutsche Welle

የካቲት 11 ቀን፣ 2016 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ ሊቨርፑልና አርሰናል ተፋጠዋል ። ማንቸስተር ሲቲተስተካካይ ጨዋታውን ድል አድርጎ ሊቨርፑልን መጣሁልህ ሊለው ጓግቷል ። በጀርመን ቡንደስሊጋ የባዬር ሙይንሽን ሽንፈት ደጋፊዎቹን አስደንግጧል ። የሻምፒዮንስ ሊግ፤ የአውሮጳ ሊግና ኮንፈረስ ሊግ ግጥሚያዎች በቀጣይ ቀናት ይከናወናሉ ። ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ተቀዳጅተዋል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW