ስፖርት | Deutsche Welle

የካቲት 20 ቀን፣ 2015 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሳምንቱ መጨረሻ በተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች በተደረጉ ውድድሮች ድል ተቀዳጅተዋል ። የእንግሊዝ ኤፍ ኤ ካፕ ግጥሚያዎች ነገ እና ከነገ በስትያ አምስተኛ ዙራቸው ይቀጥላሉ ። በከባድ ሚዛን የቡጢ ፍልሚያ ዝነኛው ታይሰን ፉሪ ወንድም ሳዑዲ ዓረቢያ ውስጥ በተከናወነ ግጥሚያ አሸናፊ ሆኗል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW