ስፖርት | Deutsche Welle

የካቲት 28 ቀን፣ 2014 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

ሊቨርፑል፣ ማንቸስተር ሲቲ፣ ባየርን ሙይንሽን፣ ኢንተር ሚላን፣ ሊዛቦን፣ ፓሪ ሳንጃርሞ፣ ሪያል ማድሪድ እና ዛልስቡርግ ለአውሮጳ ሻምፒዮንስ ሊግ ተፋጠዋል። የአውሮጳ ኃያሉኑ የመልስ ግጥሚያዎቻቸውን ነገ እና ረቡዕ ማታ ይከናወናሉ። በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ ደርቢ ማንቸስተር ዩናይትድ በማንቸስተር ሲቲ ብርቱ ሽንፈት ገጥሞታል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW