የዓለም ዜና

የካቲት 28 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና


Listen Later

• የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት ተዋጊዎቹ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን ፈጽመዋል በሚል አምነስቲ ኢንተርናሽናል ያቀረበበትን ክስ አጣጣለ፡፡
• በኬንያ መዲና ናይሮቢ በተከሰተ ድንገተኛ የጎርፍ አደጋ በትንሹ የ23 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ።
• የደቡብ ሱዳን ጦር የተመድ የሰላም አስከባሪ ኃይልና ሌሎች ድርጅቶች በአማጽያን ይዞታ ስር ካሉ አካባቢዎች ለቀው እንዲወጡ አሳሰበ።
• የእስራኤል መከላከያ ሠራዊት በደቡባዊ እና ምሥራቃዊ ሊባኖስ በሚገኙ የሂዝቦላህ የጦር ሰፈሮች ላይ ከፍተኛ የአየር ድብደባ ማድረጉን ዛሬ ቅዳሜ አስታወቀ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW