ዜና መጽሔት

የከፋ ረሃብ አደጋ በትግራይ


Listen Later

በትግራይ አበርገለ የጭላ ወረዳ ብቻ 46 ሰዎች በረሃብ ምክንያት መሞታቸው ተገለፀ። በወረዳው ካለፈው ዓመት ወዲህ ዝናብ ባለመዝነቡና በሌሎች ምክንያቶች ከፍተኛ ረሃብ ተከስቷል። ባሉት 5 ወራት ብቻ በትግራይ አበርገለ የጭላ ወረዳ 46 ሰዎች በረሃብ ምክንያት ሲሞቱ ሌሎች ከ95 ሺህ በላይ ደግሞ ከፍተኛ አደጋ ላይ መሆናቸው ገልጿል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW