የዓለም ዜና

የመጋቢት 10፣2016 የዓለም ዜና


Listen Later

-የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኮምፒዉቴር ቴክኒካዊ ችግር ምክንያት ደንበኞቹ አላግባብ ያዘዋወሩ ወይም ያወጡትን በቢሊዮን የሚቆጠር ብርለማስመለሥ እየጣረ መሆኑን አስታወቀ።ባንኩ ባለፈዉ አርብ ማታ ባጋጠመዉ የቴክኒክ ችግር ምክንያት ደንበኞቹ የራሳቸዉ ያልሆነ 2.4 ቢሊዮን ብር አዘዋዉረዋል ወይም አዉጥተዋል።-ባለፈዉ የካቲት ማብቂያ በታጣቂዎች ታግተዉ የነበሩ የወንጂ ስኳር ፋብሪካ ሠራተኞች ተገድለዉ አስከሬናቸዉ ተጥሎ መገኘቱን ቤተሰቦቻቸዉ አስታወቁ።የሟች ቤተሰቦች እንዳሉት ሠራተኞቹ ከታገቱ በኋላ አጋቾቹ ገንዘብ እንዲከፈላቸዉ ጠይቀዉ ከቤተሰቦች ጋር በመደራደር ላይ ነበሩ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW