ስፖርት | Deutsche Welle

የመጋቢት 13 ቀን፣ 2013 ዓ.ም ስፖርት ዘገባ


Listen Later

ለአፍሪቃ ዋንጫ ማጣሪያ ማዳጋስካር ከነገ በስትያ ዋሊያዎቹን ይገጥማል። በፕሬሚየር ሊጉ ዌስትሀም እና አርሰናል ተጋጥመው ነጥብ መጣላቸው ለሊቨርፑል በጅቶታል። በጀርመን ቡንደስሊጋ መሪው ባየር ሙይንሽን ገና በ12ኛው ደቂቃ አንድ ተጨዋቹ በቀይ ካርድ ከሜዳ ቢሰናበትበትም ሽቱትጋርትን 4 ለ0 አንኮታኩቷል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW