የዓለም ዜና

የመጋቢት 13 ቀን 2017 የዓለም ዜና


Listen Later

የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት እና የፋኖ ታጣቂዎች ባለፉት ቀናት በተካሔዱ ውጊያዎች በየፊናቸው በመቶዎች መግደላቸውን አስታወቁ። የትግራይ ክልል ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት በብርጋዲየር ጄኔራል ምግበይ ኃይለ ያቀረበውን ክስ ተቃወመ። ኤርትራውያንን ከኢትዮጵያ ወደ ኬንያ ለማሻገር ሲሞክሩ በቁጥጥር ሥር የዋሉ ሁለት የመከላከያ ሠራዊት አባላት በተከሰሱበት የሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ጥፋተኛ ሆነው በመገኘታቸው በእስራት እና በገንዘብ ተቀጡ። ጀርመን በደቡብ ሱዳንየሚገኝ ኤምባሲዋን በጊዜያዊነት ዘጋች። የፋታሕ ንቅናቄ የፍልስጤምን ሕልውና ለመታደግ ሐማስ ሥልጣን እንዲያስረክብ ጠየቀ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW