የዓለም ዜና

የመጋቢት 14 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና


Listen Later

• በህገ ወጥ መንገድ ወደ ኬኒያ ሲሻገሩ ደረስኩባቸው ያላቸውን 48 ኤርትራዊያንን በቁጥጥር ሥራ ማዋሉን የደቡብ ኦሞ ዞን ፖሊስ አስታወቀ ፡፡
• የናይጄሪያው ግዙፉ የዳንጎቴ የነዳጅ ማጣሪያ ወደ ተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ነዳጅ መላክ መጀመሩን አስታወቀ።
• ማሊ በነዳጅ ጫኝ ተሽከርካሪዎቿ ላይ የሚሰነዘሩ ጥቃቶችን ለማስቆም በደረሰችው ስምምነት በርካታ ጂሃዲስቶችን ከእስር ለቀቀች።
• የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ወሳኙን የሆርሙዝ የባህር ሰርጥ ለአለም አቀፍ የንግድ መርከቦች እንድትከፍት ያስቀመጡትን የጊዜ ገደብ ለአምስት ቀናት ማራዘማቸውን አስታወቁ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW