የዓለም ዜና

የመጋቢት 15 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና


Listen Later

የትግራይ ቴሌቪዥን የዜና ክፍል ባልደረባ የሆነው ጋዜጠኛ ዮሐንስ ብርሃነ ኢ- ሕገመንግሥታዊ "አፈና እና እሥር" እንደተፈፀመበት የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ማሕበር ገለፀ። በለፉት 3 ወራት ግድም በሱዳን በተፈጸሙ የድሮን ጥቃቶች ከ500 በላይ ሱዳናውያን መገደላቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ።የአሜሪካው ፕረዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰርጥ ካልከፈተች በሃይል መሰረተ ልማቶቿ ብርቱ ጥቃት እንደሚሰነዝሩ የሰጡትን የ2 ቀናት ቀነ ገደብ ወደ 5 ቀናት መራዘሙን ከገለጹ በሰአታት ጊዜ ውስጥ በኢራን ሁለት የሃይል መሰረተ ልማቶች ላይ ጥቃት መፈጸሙን ተሰማ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW