ስፖርት | Deutsche Welle

የመጋቢት 16 ቀን፣ 2016 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

በካፍ እገዳ የተጣለበት የአዲስ አበባ ስታዲየም በርካታ እድሳቶች ቢደረጉለትም ሙሉ ለሙሉ አልተጠናቀቀም ። ለመሆኑ ደጋፊዎች ስታዲየሙ ውስጥ ለምን እንዲታደሙ አልተደረገም? የጀርመን ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን በቡድኑ ታሪክ እጅግ ፈጣን በተባለ ግብ የፈረንሳይ አቻውን አሸንፏል ። ሌሎችም፦
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW