የዓለም ዜና

የመጋቢት 17፣2016 የዓለም ዜና


Listen Later

-የአዲስ አበባ መስተዳድር በከተማይቱ የተለያዩ አካባዎች የሚገኙ መንደሮችንና ቤቶችን በጥድፊያ ማፍረሱን ነዋሪዎችና ነጋዴዎች ተቃዋሙ።ቅሬታ አቅራቢዎቹ እንደሚሉት መስተዳድሩ አንዳድ አካባቢዎች የሚገኙ ቤቶቹን የሚያፈርሰዉ አንድም ያለምንም፣ ሁለትም ባጭር ጊዜ ማስጠንቀቂያ ነዉ።-የኬንያ ባለስልጣናት በምፅዓት ቀን ኃይማኖታዊ ሰባኪ ልፈፋ ያለቁ ሰዎችን አስከሬን ለየቤተሰቦቻቸዉ ማደል ጀመሩ።እራሱን ፓስተር ብሎ የሚጠራ የቀድሞ ታክሲ ነጂን ሰበካ ሰምተዉ 430 ሰዎች በረሐብ፣ታፍነዉንና በእየር እጥረት ሞተዋል።-ሞስኮን ባሸበረዉ ጥቃት ሰበብ ሩሲያ ከዩክሬንና ከምዕራባዉያን መንግስታት ጋር አዲስ ዉዝግብ ገጥማለች።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW