ዐርዕስተ ዜና
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሂሳብቸው ከተቀመጠ ገንዘብ ውጭ በሕገወጥ መንገድ ገንዘብ ወሰደው በከፊል ተመላሽ አደረጉ ያላቸው ግለሰቦች ቀሪውን ገንዘብ እስከ ቅዳሜ መጋቢት 21 ቀን፣ 2016 ዓ.ም ካልመለሱ ማንነታቸውን በመገናኛ ብዙሀን ይፋ እንደሚያደርግ አስጠነቀቀ
የባህር ዳር ከነማ የመሐል ሜዳ የእግር ኳስ ተጫዋች አለልኝ አዘነ የእግር ኳስ ቡድንኑ አስታወቋል።
በዩናይትድ ስቴትሱ የሜሪላንድ ግዛት ዋና ከተማ ባልቲሞር የሚገኝ ድልድይ በመርከብ ተገጭቶ ከተደረመሰ በኋላ የደረሱበት አልታወቀም የተባለ ስድስት ሰዎች ፍለጋ ቆመ። የሕይወት አድን ሥራው ቆሞ ወደ አስከሬን ፍለጋ መገባቱን ባለስልጣናት ተናግረዋል።